War updates from Amhara Region, Ethiopia – February 16th to 22nd, 2026

Overview   For the week of February 16th to 22nd, 2026, fighting between the Amhara Fano self-defense force (Fano) and Oromo Prosperity Party regime joint forces (regime forces) has continued in various parts of Amhara Region in Ethiopia.   This week battle events and rights violations were recorded in more than 36 woreda/city administrations across 10 zonal administrations in Amhara Region. These zones included Wag-Hemra, North Wollo, South Wollo, North Shewa, East Gojjam, West Gojjam, North Gojjam, South Gonder, Central Gonder and West Gonder Zones.   Civilian casualties were recorded in 15 woreda/city administrations across 7 zonal administrations in Amhara Region. These included Gubalafto, Mekdela, Wegdi, Efratana-Gidim, Minjar-Shenkora, Kewet, Antsokiyana-Gemza, Gozamin, Finote-Selam, Jabi-Tehnan, Wemberima, Quarit, North Mecha, Bahir-Dar-Zuriya and Alefa Woredas in North Wollo, South Wollo, North Shewa, East Gojjam, West Gojjam, North Gojjam and Central Gonder Zones.   Arrests were recorded in Kobo City and Raya-Alamata Woredas of North...Read More

የአድዋ ድል ታሪክ

የአድዋ ጦርነት በየካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያና ኢጣሊያ መካከል የተካሄደ ውጊያ ሲሆን የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል ነው። በኢትዮጵያ አሸናፊነት የጣልያን የቀኝ ግዛት ማስፋፋት ተኮላሸ። ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ' ግብሩ እንቁላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ፤ ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ መድፍ አገላባጭ ብቻለብቻ፤ የአድዋ ሥላሴን ጠላት አረከሰው ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሰው፤ የአድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ቀንዲል ነው፡፡ የመላው ዓለም ተፈጥሮአዊ ግብር እና ሰብአዊ ክብር የታደሠው፤ በእውነትና በፍትህ ህልውናና ምልዓት ላይ የተሰካ ትልቅ ጥርስ የተነቀለው … በአድዋ የታላቅ ህዝቦች ታላቅ ድል ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ስንሄድ 1066 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ታላቁ ጦርነት የተደረገበትና ታላቁ ድል የተገኘበት ሥፍራ አድዋ ከተማና የከተማው ግድም ገመገሞች ይገኛሉ፡፡ በኢትዮጵያውያን አቡሻኽር (Julian calendar) የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም፤ ወይም በአውሮጳውያን የዘመን አቆጣጠር (Gregorian Calendar) February (የካቲት) መጨረሻ እና March (መጋቢት) መጀመሪያ ላይ 1896. ለጦርነቱ መነሻ የሆነው ውል የተፈፀመው በዚሁ ዘመን ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 468 ኪሎ ሜትር ርቀት ግድም ከውጫሌ ከተማ ግርጌ ከአምባሰል ተራራ ሥር...Read More

አድዋ

[video width="1920" height="1080" mp4="http://oregonamhara.org/wp-content/uploads/2026/02/Tamir-adawa-walk-and-talk.mp4"][/video]

አድዋ!

የአድዋ ጦርነት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም ኢትዮጵያውያን በዐፄ ምኒልክ እና እቴጌ ጣይቱ ብሩር መሪነት ጣሊያንን በአድዋ ያሸነፉበት ታሪካዊ ድል ነው። ጦርነቱ የመጣው ጣሊያን በውል ንግግር (ውጫሌ ውል አንቀጽ 17) ሰበብ ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ ሙከራ በማድረጓ ሲሆን፣ ኢትዮጵያውያን በፅናት በመዋጋት የቅኝ አገዛዝ ሙከራውን አክሽፈውታል።   የአድዋ ጦርነት ዋና ዋና ነጥቦች፦ የጦርነቱ መንስኤ፦የውጫሌ ውል አለመግባባት፣ ጣሊያን አጠቃላይ ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ያደረገችው ህገ-ወጥ ጥረት። መሪዎች፦ዐፄ ምኒልክ፣ እቴጌ ጣይቱ፣ ራስ መኮንን፣ ራስ አሉላ፣ ራስ ਮੰገሻ እና ሌሎችም በጋራ ተዋግተዋል። የድል ቀን፦የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም (March 1, 1896)። ውጤት፦ጣሊያን በከፍተኛ ሁኔታ ተሸንፋ የ«ውጫሌ ውል»ን በመሰረዝ የኢትዮጵያን ነፃነት አምናለች። ታሪካዊ ፋይዳ፦ጥቁር ህዝቦች በነጮች ቅኝ ገዢዎች ላይ የተቀዳጁት የመጀመሪያው ትልቅ ድል በመሆኑ፣ ለታላቁ የአፍሪካ አንድነት እና ለቀለም አቀፍ ትግል ትልቅ ስንቅ ሆኗል።