Welcome to the Amhara Association of Oregon (AAO) website page!

The Amhara Association of Oregon (AAO) was established in 2018 to support and mobilize the Amhara community in the sate of Oregon, USA. The Amhara People are indigenous to Ethiopia, and they speak the Amharic language – the official language of Ethiopia. Amhara Region is rich with traditions, natural resources, and tourist attraction sites.

  • ኢድ ሙባረክ

    ኢድ ሙባረክ

    ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች እንኳን 1447ኛው ኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ። ኢድ ሙባረክ/ረመዳን ሙባረክ የአማራ ማህበር በኦሪገን

    Continue Reading

  • ማህበሩን ለማጠናከር ውይይት ተካሔደ

    ማህበሩን ለማጠናከር ውይይት ተካሔደ

    በኦሪገንና ዋሽንግተን ቫንኮበር የአማራ ማህበር ሥራ አመራሮች ማህበሩን ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ። (ኦሪገን፣ 3/15/2026) በአማራ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለውን ሁሉን አቀፍ የሰብአዊ ቀውስ ላይ የአማራ ተወላጆች…

    Continue Reading

  • War updates from Amhara Region, Ethiopia – February 16th to 22nd, 2026

    War updates from Amhara Region, Ethiopia – February 16th to 22nd, 2026

    Overview   For the week of February 16th to 22nd, 2026, fighting between the Amhara Fano self-defense force (Fano) and Oromo Prosperity Party regime joint forces (regime forces)…

    Continue Reading

  • የአድዋ ድል ታሪክ

    የአድዋ ድል ታሪክ

    የአድዋ ጦርነት በየካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያና ኢጣሊያ መካከል የተካሄደ ውጊያ ሲሆን የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል ነው። በኢትዮጵያ አሸናፊነት የጣልያን የቀኝ ግዛት ማስፋፋት ተኮላሸ። ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ‘ ግብሩ እንቁላል ነበር ይሄን…

    Continue Reading

  • እንኳን ለ130ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

    እንኳን ለ130ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

      የአድዋ ጦርነት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም ኢትዮጵያውያን በዐፄ ምኒልክ እና እቴጌ ጣይቱ ብሩር መሪነት ጣሊያንን በአድዋ ያሸነፉበት ታሪካዊ ድል ነው። ጦርነቱ የመጣው ጣሊያን በውል ንግግር (ውጫሌ…

    Continue Reading

  • ዳግማዊ ዐፄ ቴዎድሮስ (አባ ታጠቅ) ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ

    ዳግማዊ ዐፄ ቴዎድሮስ (አባ ታጠቅ) ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ

    ጀግናዉ ዳግማዊ ዐፄ ቴዎድሮስ (ጥር ፮ ቀን ፲፰፻፲፩ ዓ.ም. እስከ  ሚያዝያ ፮ ቀን፲፰፻፷ ዓ.ም.) ከ፲፰፻፵፯ ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞታችው ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። በትውልድ ስማቸው ካሳ ኀይሉ ሲባሉ፣ በፈረስ ስማቸው አባ ታጠቅ፣ በወታደራዊ ስማቸው መይሳው ካሳና እንዲሁም አንድ ለናቱ ተብለው…

    Continue Reading